ለሚ ኩራ እመርታን በከተማ ግብርና ምርት አሳምራ...

image description
- In አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን    0

ለሚ ኩራ እመርታን በከተማ ግብርና ምርት አሳምራዎለች።

ለሚ ኩራ እመርታን በከተማ ግብርና ምርት አሳምራዎለች።


አዲስ አበባ፤ ጳጉሜ 3 ቀን 2017 ዓ.ም


የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ጽ/ቤት  ከእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል  እና ከክፍለ  ከተማው የተገኘ የግብርና ምርት አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ  የእንቁላል ምርትን  በ 12.50 ብር እያቀረበ ይገኛል።
"እምርታ ለዘላቂ ከፍታ"


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments