የአመራር ኡደትና መናበብ ለስራው መሳካት ወሳኝ ነው።
የአመራር ኡደትና መናበብ ለስራው መሳካት ወሳኝ ነው።
አዲስ አበባ፣18/2/2018 ዓ.ም
የጀነራል ካውንስል አባሉ ባካሄደው ስብሰባ የምጥጥን ስራው በአግባቡና በመርህ ላይ ተመስርቶ መሰራቱን እና አጠቃላይ የስራ ግምገማ ውይይት አድርጓል።
በመሆኑም እቅድና ሪፓርት አናቦ መሄድ፣ድጋፍና ክትትል ውጤት ሊያመጣ በሚችል መልኩ መካሄድ ያለበት መሆኑን፣ ግብረ-መልሶች ተግባራዊ ስለመደረጋቸውና ውጤት እያመጡ ስለመሆናቸው እና የአመራር ኡደትና መናበብ ለስራው ውጤት መናበብ መቻል እንዳለበት በመሳሰሉት ጉዳዮች ግምገማ ተካሂዷል።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments