አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
የማዕከል ክትትልእና ደጋፍ ቡድን፣ የክ/ከተማ ባለሙያ እና የወረዳ ቡድን መሪ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ በጋራ በመሆን በአዲስ ከተማ ክፍለከተማ ነባር እና አዲስ ተጠቃማዎች ፣የስራ ዕድል፣ሞዴል ተቋማት(እዲስ እና ነባር፣የመስኖ ልማት አትክልት ምርጥ ዘር + ኮምፖስት+በመስመር የተዘራ የክላስተር እርሻ በተደረገው አጠቃላይ የመስክ ምልክታ በጣም ጥሩ ደርጃ ላይ መሆኑን የድጋፍና ክትትሉ አባላት አረጋግጧል፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments