አርሶ አደሮች ፍትሐዊ ተጠቃሚነታቸው መረጋገጥ አ...

image description
- In አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን    0

አርሶ አደሮች ፍትሐዊ ተጠቃሚነታቸው መረጋገጥ አለበት።

አርሶ አደሮች ፍትሐዊ ተጠቃሚነታቸው መረጋገጥ አለበት።


አዲስ አበባ፤ ህዳር 16 ቀን 2018 ዓ.ም


የአርሶ አደር ማቋቋምና ልማት ዘርፍ ከዘርፉ የክፍለ ከተማ እና የወረዳ ቡድን መሪዎች ጋር የጥቅምት ወር እና የባለፉት አራት ወራት ሥራዎችን ገምግሟል።
ባለሙያዎቹ የአርሶ አደሮችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከማዕከል እስከ ወረዳ ያለው አመራርና ባለሙያ በመናበብ መስራት የሚገባቸው መሆኑን ከንስተዋል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments