የእንስሳት ሀብት እና የእጸዋት ሀብት ልማት ዳይሬክቶሬት
አዲስ አበባ፤ ህዳር 19 ቀን 2018 ዓ.ም
የእንስሳት ሀብት እና የእጸዋት ሀብት ልማት ዳይሬክቶሬት FSRT ከተባለ ሀገር በቀል ፕሮጀክት ጋር በመቀናጀት ለተመረጡ ነባር ተጠቃሚ አርሶ አደሮች በዶሮ፣በአሳ፣በወተት፣በማድለብ፣በንብ እርባታ እና በአትክልትና በፍራፍሬ እና በእንጉዳይ ምርት አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ቀጣይ አርሶ አደሮቹ በተሰማሩበት ዘርፍ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችንና ግብአት አቅርቦት ድጋፍ እንደሚያደርግና አሁን ከሚያመርቱት በበለጠ ምርታቸውን እንዲጨምሩ እንደሚደርግ ተብራርቷል፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments