"የህጻናት ጥበቃና የመጫወት መብት ለሁሉም ህጻናት!" በሚል መሪ ቃል በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረውን አለም አቀፍ የህጻናት ቀን ተከበረ፡፡
አዲስ አበባ፤ ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም
"የህጻናት ጥበቃና የመጫወት መብት ለሁሉም ህጻናት!" በሚል መሪ ቃል በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረውን አለም አቀፍ የህጻናት ቀን ተከበረ፡፡
በህሕይወት የመኖር፣የመትረፍና የማደግ፣የህጻናትን ጥቅም ማስቀደም ፣የመስማትና ተሳትፎ የማድረግ መብት እና ከአድሎ ነጻ መሆን የህጻናት መብት መርሆች ናቸው ተብሏል፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments