እስከ 1,400 ዶሮዎች መያዝ የሚችሉ 4 ሸዶች ተገንብተው ለሥራ ዝግጁ ተደርገዋል።
እስከ 1,400 ዶሮዎች መያዝ የሚችሉ 4 ሸዶች ተገንብተው ለሥራ ዝግጁ ተደርገዋል።
አዲስ አበባ፤ ህዳር 23 ቀን 2018 ዓ.ም
ኮልፌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ላይ በሴፍትኔት ተደራጅተው ከ15 ቀናት በላይ ስልጠና ለወሰዱ ሴቶች 6 የዶሮ እርባታ ሸድ ለመገንባት ታቅዶ እየተሰራ ሲሆን 4ቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለስራ ዝግጁ መሆናቸው ተገልፆዋልፃል።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments