የህይዎት ክህሎት የእለት ተእለት የሕይወት ፍሰት ነው፡፡
የህይዎት ክህሎት የእለት ተእለት የሕይወት ፍሰት ነው፡፡
አዲስ አበባ፤ ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም
የሕይወት ክህሎት ማለት በዕለት ተለት ሕይወታችን የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት፣የሚያስፈልጉንን ነገሮች ለማሟላት፣ከራሳችንና ከሌሎች ጋር ተስማምተን ለመኖር እና ስኬታማ ሕይወት ለመምራት የሚያበቃ ችሎታ መሆኑን አቶ ወንደወሰን አካሌ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አንስተዋል፡፡
ዳይሬክተሩም አያይዘው ሁሉንም የህይወት ክህሎቶች በአንድ ጊዜ ልንይዝ ስለማንችል የተወሰኑትን በአንድ ወቅት ሌሎቹን ደግሞ በሌላ ወቅት እናሟላቸዋለን ብለዋል ።
የህይዎት ክህሎት አንዱ ከአንዱ ጋር ተስማምቶ እሚኖርበት የሕይዎት መስመር እንደሆነ ዋና ኮሚሽነር ባዩ ሽጉጤ በማጠቃለያ ንግግራቸው ገልጸዋል፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments