በባለፉት 9 ወራት ውስጥ ለ25,121 ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 12 ቀን 2018 ዓ.ም (አ/አ/ከ/ግ/ል/ኮ)
በ2018 በጀት ዓመት የባለፉት 9 ወራት በከተማ ግብርና ሥራ ለ21,786 ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ 25,121 />100%/ የሥራ እድል መፍጠር መቻሉን የኮሚሽኑ የ9 ወራት ሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ያመለክታል፡፡
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በእንስሳት ሃብት ልማት 15,748 ታቅዶ 19,893 /100/>100%/፤ በእጽዋት ሃብት ልማት 6,038 ታቅዶ 5,228 /87%/ ማከናወን የተቻለ ሲሆን ለዚህ ውጤት መምጣት የሌማት ትሩፋት ፕሮግራም ከፍተኛው ድርሻ ይወስዳል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-
YouTube ➲ https://bit.ly/4hnxoMs
Telegram ➲ https://bit.ly/4h2cPVT
Facebook ➲ https://bit.ly/4gjsu1M
Tiktok ➲ https://bit.ly/4gdXK2o
ከላይ በተገለጹት አድራሻዎቻችን ይከታተሉን፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments