ተቋማት ከተማ ግብርና ምርት ማዕከል እየሆኑ ይገ...

image description
- In የከተማ ግብርና ልማት ዘርፍ    0

ተቋማት ከተማ ግብርና ምርት ማዕከል እየሆኑ ይገኛል፡፡

ተቋማት ከተማ ግብርና ምርት ማዕከል እየሆኑ ይገኛል፡፡

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም አ/አ/ከ/ግ/ል/ኮ

የከተማ ግብርና ልማት ስራን በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ነባር 2,776 ተቋማት ላይ ተግባራዊ በማድረግ ማስቀጠል ተችሏል፡፡

759 ት/ቤቶች (በመንግስት 395 በግል 364)፣ 149 ጤና ተቋማት (በመንግስት 108 እና በግል 41)፣ 28 የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች፣ 626 የመንግስት መ/ቤቶች፣  271 የሃይማኖት ተቋማት፣ 135 የፌዴራል ተቋማት፣ 24 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ 376 የግል ድርጅቶች፣ 116 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና 189 ዕድሮችን በዘርፉ ማስቀጠል ተችሏል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-
   YouTube ➲ https://bit.ly/4hnxoMs
   Telegram ➲ https://bit.ly/4h2cPVT
   Facebook ➲ https://bit.ly/4gjsu1M
   Tiktok ➲ https://bit.ly/4gdXK2o


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments