በየደረጃው ዕቅድና ሪፖርትን አናቦ መስራት ተገቢ...

image description
- In የከተማ ግብርና ልማት ዘርፍ    0

በየደረጃው ዕቅድና ሪፖርትን አናቦ መስራት ተገቢ ነው።

አዲስ አበባ፤ ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም

ኮሚሽኑ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እየተደረገ ይገኛል።

ዋና ኮሚሽነር አቶ ባዮ ሽጉጤ፣ የአርሶ አደር ማቋቋምና ልማት እና ሬጉላቶሪ ዘርፍ ም/ኮሚሽነር ወ/ሮ ሎኮ ዳለቻ እና የከተማ ግብርና ዘርፍ ም/ኮሚሽነር አቶ ፋሩቅ ጀማል መድረኩን እየመሩ ይገኛል።

ዋና ኮሚሽነር አቶ ባዮ ሽጉጤ ሥራው መሬት ላይ ከታች የሚገኙ በመሆኑ የወረዳ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በንቃት መሳተፍ እንደሚገባቸው አቅጣጫ ሰጥተዋል።

በቀረበው ሪፖርት ላይም ተሳታፊዎች የጋራ ውይይት እያደረጉ ይገኛል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments